ጥር 14 ቀን 2015 ዓ.ም. የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የአዲሱ ትውልድ ሲቪል ሰርቪስ ግንባታ ፖሊሲ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች እና አገራዊ የተገልጋዮች እርካታ ጥናት ሪፖርት ላይ ወርክ ሾፕ አካሄደ
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የአዲሱ ትውልድ ሲቪል ሰርቪስ ግንባታ ፖሊሲ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች እና አገራዊ የተገልጋዮች እርካታ ጥናት ሪፖርት ላይ ከጥር 14 እስከ 15 ቀን 2015 ዓ.ም ወርክ ሾፕ አካሄደ፡፡ በወርክ ሾፑ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ