Jan 2023

ጥር 14 ቀን 2015 ዓ.ም. የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የአዲሱ ትውልድ ሲቪል ሰርቪስ ግንባታ ፖሊሲ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች እና አገራዊ የተገልጋዮች እርካታ ጥናት ሪፖርት ላይ ወርክ ሾፕ አካሄደ

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የአዲሱ ትውልድ ሲቪል ሰርቪስ ግንባታ ፖሊሲ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች እና አገራዊ የተገልጋዮች እርካታ ጥናት ሪፖርት ላይ ከጥር 14 እስከ 15 ቀን 2015 ዓ.ም ወርክ ሾፕ አካሄደ፡፡ በወርክ ሾፑ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለመቆዶኒያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል 202 ብርድልብሶችን ድጋፍ አደረገ፡፡

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለመቆዶኒያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል 202 ብርድልብሶችን ድጋፍ አደረገ፡፡ ***************************************** በቦታው ላይ ተገኝተው ስጦታውን ያበረከቱት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ም/ኮሚ

Dec 2022

የዓለም ህፃናት፣የኤች አይ ቪ ኤድስ ፣የፀረ ፆታ ጥቃት እና የአካል ጉዳተኞች ቀን አስመልክቶ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ቤላ ማገገሚያ ማዕከል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ታህሳስ 4 ቀን 2015 ዓ.ም. የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በሴቶች፣ህፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የዓለም ህፃናት፣የኤች አይ ቪ ኤድስ ፣የፀረ ፆታ ጥቃት እንዲሁም የአካል ጉዳተኞች ቀን አስመልክቶ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ቤላ ማገገሚያ ማዕከል ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት ከ231 ሺህ /ሁለት

17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል

ህዳር 27/2015 ዓ.ም.አዲስ አበባ፣ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከፌዴራል ተቋማትና ከተጠሪ ተቋሙ ከስራ አመራር ኢንስቲቲዩት ጋር በመሆን ለ17ኛ ጊዜ የሚከበረውን የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በፓናል ውይይት አክብሯል፡፡ በመድረኩም የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር የሆኑት ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ በዓ

Oct 2022

በመንግስት ሠራተኞች የቅጥር እና ደረጃ እድገት የብቃት ምዘና ስትራቴጂ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ጥቅምት 15 ቀን 2015 ዓ.ም .የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በመንግስት ሠራተኞች የቅጥር እና ደረጃ ዕድገት ብቃት ምዘና ስትራቴጂ ላይ ከሚመለከታቸው ባለሚና አካላት ጋር የምክር መድረክ አካሂዷል፡፡ በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ እን

Sep 2022

ለአገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ መስከረም 4/2015 ዓ.ም የጠቅላይ ሚንስትር ጸ/ቤት በስሩ ካሉ 18 ተጠሪ ተቋማት በገንዘብ ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ እንዲሁም በአይነት ከ 3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የምግብ ግብአቶች በአጠቃላይ ከ90 ሚሊዮን ብር በላይ ያሰባሰበውን ድጋፍ በዛሬው እለት ለኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስረክቧል።

የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ደም የመለገስ መርሀ-ግብር አከናወነ

የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ደም የመለገስ መርሀ-ግብር አከናወነ *********************************************************** መስከረም 3/2015 ዓ.ም.አዲስ አበባ፣ ጥፋትና ጦርነት ተፈጥሯዊ ባህሪው የሆነው አሸባሪው ህውሓት ለሰላም የተዘጋጀውን እጅ በመንከስ የሰላም አማራጩን አፍርሶ እ

Aug 2022

የመንግስት ሰራተኞች የብቃት ማእቀፍ አዘገጃጀትና ትግበራ

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በመንግስት ሰራተኞች የብቃት ማእቀፍ አዘገጃጀትና ትግበራ ዙሪያ ከተቋማት ከፍተኛ አመራሮች፣ ምሁራኖችና ባለሙያዎች ጋር በቢሾፍቱ ከነሃሴ 10-11 ቀን 2014 ዓ.ም. የምክክር መድረክ ማካሄድ ጀመረ፡፡  

የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር

የፌዴራል  ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከየፌዴራል ዋና ኦዲተር  ጋር በመተባበር ለአራተኛ ጊዜ  የአረንጓዴ አሻራ  መርሀ ግብር በአዲስ አበባ አይ ሲቲ ፓርክ  /ICT PARK/  አካሄደ

Jul 2022

"የመንግስት ሰራተኞች ተግባብተንና ተባብረን ለጋራ ኣላማ በመስራት አገራችንን ብሎም ሲቪል ሰርቪሱን ወደ ተራራው ጫፍ ልናወጣ ይገባል!"

"የመንግስት ሰራተኞች ተግባብተንና ተባብረን ለጋራ ኣላማ በመስራት አገራችንን ብሎም ሲቪል ሰርቪሱን ወደ ተራራው ጫፍ ልናወጣ ይገባል!" አዲስ አበባ ሐምሌ21/11/14 ዓ.ም የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን "ኢትዮጵያ ታመስግን!" በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀውን ብሄራዊ መርሃ-ግብር አካሄደ የሲ

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን በኦሮሚያ መዕራብ አርሲ ዞን ሲራሮ ወረዳ ተገኝቶ አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አስጀመረ

አዲስ አበባ ሐምሌ 9 ቀን 2014ዓ.ም. የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ባዘጋጀው መርሀ- ግብር መሰረት በኦሮሚያ መዕራብ አርሲ ዞን ሲራሮ ወረዳ ተገኝቶ አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አስጀምፘል፡፡ በመርሀ-ግብሩም 10,000 (አስር ሺህ) ችግኝ ለመትከል ተ

Jun 2022

የሲቪል ሰርቪሱን ቀጣይ ስራዎች በተመለከተ ከአለም አቀፍ አጋር አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በቀጣይነት በሚሰራቸው ስራዎች ዙሪያ በኢትዮጵያ ከUNDP አመራሮች ጋር ውይይት ያካሄደ ሲሆን በጋራ ውይይቱ ኮሚሽነር መኩሪያ ሀይሌ (ዶ/ር) ሲቪል ሰርቪሱ ዘረፍ በቀጣይነት ሰለሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ዙሪያ ገለጻ አድርገዋል፡፡

የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጣቸው ጥራት በገለልተኛ አካል ሊመዘን እንደሚገባ ተጠቆመ

የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ተቋማት አለም ዓቀፍ ስታንዳርዱን በጠበቀ መልኩ ገለልተኛ በሆነ ተቋም እንዲመዘኑና ደረጃ እንዲወጣላቸው ማድረጉ አገራዊ ኃላፊነት ካለበት ከአንድ ተቋም የሚጠበቅ ነው ሲሉም አክለው ገልፀዋል። የውድድር ዋና ጥቅሙ የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ለዜጋው ጥራት ያለው አገልግሎት በሚሰጡበት ጊዜ