• በመንግስት ሠራተኞች የቅጥር እና ደረጃ እድገት የብቃት ምዘና ስትራቴጂ
    የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በመንግስት ሠራተኞች የቅጥር እና ደረጃ ዕድገት ብቃት ምዘና ስትራቴጂ ላይ ከሚመለከታቸው ባለሚና አካላት የምክር መድረክ
    በመንግስት ሠራተኞች የቅጥር እና ደረጃ እድገት የብቃት ምዘና ስትራቴጂ
  • ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ቤላ ማገገሚያ ማዕከል ድጋፍ
    የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ቤላ ማገገሚያ ማዕከል ድጋፍ አደረገ
    ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ቤላ ማገገሚያ ማዕከል ድጋፍ
  • ለመቆዶኒያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ድጋፍ
    የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለመቆዶኒያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል 202 ብርድልብሶችን ገዝቶ ለግሷል፡
    ለመቆዶኒያ የአረጋዊያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ድጋፍ
  • "ኢትዮጵያን እናገልግል"
    ጳግሜ 1 የአገልግሎት ቀን ተብሎ የተሰየመ ሲሆን፣"ኢትዮጵያን እናገልግል" በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ተከብሮ ዋለ
    "ኢትዮጵያን እናገልግል"
  • የዲጂታል መሰረታዊ የመንግስት ሰራተኛ መታወቂያ
    የብሔራዊ መታወቂያ እና የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የዲጂታል መታወቂያ መሰረታዊ የመንግስት ሰራተኛ መታወቂያ እንዲሆን የሚያስችል የስራ ስምምነት ተደረገ
    የዲጂታል የመንግስት ሰራተኛ መታወቂያ
  • ነፃና ገለልተኛ
    ነፃና ገለልተኛ ሲቪል ሰርቫንት
    ነፃና ገለልተኛ
2217330 ሰራተኞች
1900 ዓ.ም

ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዲስ መንፈስ የተነቃቃ እና አገልጋይነትን የተላበሰ ሲቪል ሰርቫንትን  በመፍጠር በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ስርዓትን ለመቀየር ተግባራዊ እንቅስቃሴ ጀምሯል፡፡

ኮሚሽኑ ቀጣይነት ባለው መልኩ የሲቪል ሰርቪስ ስርዓቱን ለመቀየር የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ውጤታማ መሆን ይጠበቅበታል፡፡

ለዚህም ቀልጣፋ የተቋማት አደረጃጀት እና የስራ ምዘና ስርዓት መዘርጋት፣ የሰው ሀብት ብቃት ስራ አመራር ስርዓትን መተግበር እና የአፈፃፀም ስራ አመራር ስርዓትን መተግበር ቅድሚያ ሰጥቶ የሚሰራቸው ተግባራት ይሆናሉ፡፡

ከዚህ በተጨማሪም የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያን በመተግበር ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት እንዲኖር ማድረግና የኤሊክትሮኒክስ ገቨርንመት (E-Governmnet) ስርዓትን መዘርጋት ይጠበቅበታል፡፡

የለውጥ አመራር ስርዓትን በሀገራችን የሲቪል ሰርቪስ ስርዓት ግንባታ ቀጣይነት የሚያረጋግጥና ህሊናዊና ተጨባጭ ነባራዊ ሁኔታ በሚያጣጥም መልኩ ቅድሚያ ሰጥቶ የሚሰራባቸው ጉዳዮች ይሆናሉ፡፡

ለሀገራችን ኢትዮጵያ መለወጥ ብሎም እንደ ዘርፍ ለሲቪል ሰርቨሱ ስርዓት መቀየር የሁላችንም ርብርብ እና ሚና ወሳኝ መሆኑ ገልጽ ነው፡፡ ለዚህም  በተባበርና በአንድ መንፈስ የሲቪል ሰርቪሱን ስርዓት ለመለወጥ እንድንተጋ ጥሪዮን አቀርባለሁ፡፡

 

መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር)

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር


ተከተሉኝ
ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ

ዜና


አጋሮች


No front page content has been created yet.
Follow the User Guide to start building your site. Subscribe to